=<({አል-ኢኽላስ 112:1-4})>=
ﺑﺴﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﺍﻟﺮﺣﻴﻢ
1. በል! እርሱ አላህ አንድ ነው።
2. አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው።
3. አልወለደም፤ አልተወለደምም።
4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም።
![]() =<({አል-ቁርአን 96:1-5})>=
![]() በቡኻሪ በተዘገበው ሐዲስ መሰረት እውቀትን መሻት በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው። ![]() |
---|
ለምን ይሆን ጥገኝነት
የሰው ድጋፍ ፈላፊነት
አንድ ስንዝር ኑ ወደኔ
ጥሩኝ እንጂ እቀበላለሁ እኔ
እያለ ሲጣራ በግልፅ በይፋ
እንዳልሰማን ሆንን ብለን ጀሮ ዳባ
አረግንለት ጭራሽ ለአሏህ ሸሸሪካ
ተውሂድን ወደጐን ጣልነው ወደ ጫካ
መሸሻ ወዴት ነው ብለን ሳንሰጋ
ሀቅ መስሚያ ጆሮ ልባችን ተዘጋ
የወጣቱ ተልዕኮ አድራሻ
ኢስላማዊ መጽሐፎችን ያውርዱ |
---|